አገልግሎቱን ፈጣን ቀልጣፋና ለትምርት ምዝገባና ለተለያዩ አስቸኳይ ጉዳዬች በቂ አገልግሎት ለመስጠት ቅዳሜና እሁድ እንደተጀመረ ተገልጿል ።
በመሆኑም አገልግሎቱንም ተደራሽ ለማድረግ ዛሬም ነሃሴ 21, 2015 ዓ.ም እስከ ቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ የልደት ምዘገባ አገልግሎት በሁሉም ወረዳዎች እየተሰጠ ስለሚገኝ ነዋሪዎችም አገልግሎቱን ማግኘት ይችላሉ።